በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ በ2023 እርዳታ ጠባቂ 26 ሚሊየን ሊደርስ ይችላል - ተመድ


ኢትዮጵያ ውስጥ በ2023 እርዳታ ጠባቂ 26 ሚሊየን ሊደርስ ይችላል - ተመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የሰሜን አካባቢዎች ወደ ሩብ ሚሊየን ኲንታል ምግብና መድሃኒት ማከፋፈሉን የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG