በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ ለወለጋው ግጭት አፋጣኝ መፍትኄ ጠየቀ


ኦፌኮ ለወለጋው ግጭት አፋጣኝ መፍትኄ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

በኦሮሚያ ክልል ለሚታየው የጸጥታ ችግር መንግሥት አፋጣኝ መፍተሔ እንዲፈልግ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ጥሪ አቅርቧል ። የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በተለይ ሰሞኑን በምስራቅ ወለጋና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ በንፁሃን ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉት ግድያና መፈናቀል እንዲቆም አሳስበዋል ። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG