በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አክሱምና ዐድዋ በጥቂት ቀናት ውስጥ የስልክ አገልግሎት ይጀምራል ተባለ


አክሱምና ዐድዋ በጥቂት ቀናት ውስጥ የስልክ አገልግሎት ይጀምራል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

በትግራይ ክልል በአክሱምና ዓድዋ ከተሞች በጥቂት ቀናት ውስጥ የስልክ አገልግሎት እንደሚጀመር ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሙከራ ላይ የነበረው የሽረ ከተማ የስልክ ግንኙነትም በይፋ መጀመሩን የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መሳይ ውብሸት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG