በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ በተፈፀሙ ጥቃቶች ብዙ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


ኪረሙና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ በተፈፀሙ ጥቃቶች ብዙ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:37 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ እና አንገር ጉቴ ወረዳዎች ውስጥ ከኅዳር 9 ጀምሮ እየተፈጸሙ ነው በተባሉ ጥቃቶች ቁጥሩ የበዛ ሰው መገደሉንና በሺሆች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG