በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቄስ በሊና ሳርካ ከዚህዓለም በሞት ተለዩ


ቄስ በሊና ሳርካ ከዚህዓለም በሞት ተለዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

ትላንት ምሽት ላይ ሕይወታቸው ያለፈው በኢትዮጵያ ወንጌላዊት መካነ የሱስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የነበሩት ቄስ በሊና ሳርካ በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጪ እየተዘዋወሩ ኃይማኖታዊ ትምሕርት በማስተማር ይታወቃሉ። በተጨኣምሪም "የኢትዮጵያከፍታ ዘመን" የሚል መንፈሳዊ መጽሐፍ አሳትመዋል። /ፀሐይ ዳምጠው የቄስ በሊና ሳርካን ቤተሰቦች አነጋግራ አጠር ያለ ዘገባ ይዛለች።/

XS
SM
MD
LG