በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ፍልሰተኞ መጠለያ የተከሰተው ኮሌራና ኩፍኝ ወረረሽኝ አሳሳቢ ሆኗል


በኬንያ ፍልሰተኞ መጠለያ የተከሰተው ኮሌራና ኩፍኝ ወረረሽኝ አሳሳቢ ሆኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

ኬንያ በሚገኘውና በተጨናነቀው የዳዳብ ፍልስተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ ኩፍኝና ኮሌራ ቢያንስ አምስት ሰው መግደሉና ከ400 በላይ ሰዎች በወርሽኙ መታመማቸውን የረድዔት ድርጅቶች በመግለፅ ላይ ናቸው፡፡ ወረረሽኙ የተከሰተው በሃገራቸው የተከሰተውን ከፍተኛ ድርቅ በመሸሽ በሺሆች የሚቆጠሩ የሶማልያ ፍልሰተኞች ወደ ካምፑ መድረሳቸው በተነገረበት በዚህ ዓመት ነው። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG