በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤችአይቪ ሥርጭት በሚፈለገው መጠን መቀነስ እንዳልተቻለ ተገለፀ


የኤችአይቪ ሥርጭት በሚፈለገው መጠን መቀነስ እንዳልተቻለ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

የኤችአይቪ ሥርጭት በሚፈለገው መጠን መቀነስ እንዳልተቻለ ተገለፀ

ኢትዮጵያ የኤችአይቪ ኤድስን የሥርጭት ምጣኔ መቀነስ ብትችልም የሚፈለገውን ያህል አለመሆኑ ተገለጸ፡፡

እንደ ሃገር የቫይረሱ ሥርጭት መጠን ዝቅተኛ ቢሆንም አሁንም በተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው ኤችአይቪ በደሙ ውስጥ ይገኛል ሲል ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በሌላ በኩል በሰሜኑ ጦርነት የቫይረሱን ሥርጭት ለመከላከልም ሆነ የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ተጽዕኖ አሳድሮ መቆየቱን የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቋል፡፡

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG