በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአየር ንብረት ጉባኤ ተጠናቋል


የአየር ንብረት ጉባኤ ተጠናቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የአየር ንብረት ጉባኤ ተጠናቋል

የተባበሩት መንግሥታት ያዘጋጀውና ቀደም ሲል ከተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ተጨማሪ ጊዜ የጠየቀው በአየር ንብረት ላይ ያተኮረ ጉባኤ ትናንት እሁድ ማለዳ ተጠናቋል።

“ለኪሳራ እና ለጉዳት” መርጃ የሚል መጠሪያ የተሰጠው እና የአየር ንብረት ለውጥ ላስከተላቸው ጉዳቶች የሚውል ገንዘብ መመደብ አለበት በሚለው ሐሳብ ላይ መስማማት ተችሏል።

ይህም እንደ ተንታኞች እይታ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ሕዝቦች ለመርዳት አንዳች ሁነኛ እርምጃ ተደርጎ ታይቷል።

ይሁንና በብራዚል ጎርፍ ባስከተለው ናዳ የደረሰውን የመሰለ መኖሪያ ቤቶችን የቀበረውን ዓይነት አደጋ ለመከላከል ከገንዘብ በላይ የሆነ እርምጃ ያስፈልጋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ።

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG