በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ድሮኖች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት አደረሱ ተባለ


ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ድሮኖች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት አደረሱ ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን መነሲቡ ወረዳ መንዲ ከተማ ረቡዕ ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም በሰው አልባ አውሮፕላኖች ወይም ድሮኖች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች መጎዳታቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG