አንቂዎቹ እንደሚሉት በደቡብ አፍሪካ ግንባታው የሚደረግበት ሥፍራ በአካባቢው ለሚገኙ ጎሳዎች ታሪካዊ ትርጉም ያለው ነው።
የፕሮጀክቱ ደጋፊዎች ግን በጣም አስፈላጊ የሆነውን የሥራ ዕድል የሚፈጥርና የአካባቢውን ባህል የሚያከብር ነው ባይ ናቸው።
/ቪኪ ስታርክ ከኬፕታውን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት