በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም ተቋጨ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች የነበረው የፀጥታ ችግር በእርቀ ሰላም ከተቋጨ በኋላ ማኅበራዊ ግንኑኝነት መጀመሩንና ለስድስት ዓመታት ተዘግቶ የነበረው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። የአካባቢው ባለሥልጣናት መሳሪያ ታጥቀው በሲቪሎች ላይ ጥቃት ይፈፅማሉ ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልፀው ተፈናቃዮች በቀጣይ ወደ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተናግረዋል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች፣ የእንስሳት ምልክቶችን እንዴት መጠቀም ጀመሩ?
-
ኤፕሪል 24, 2024
ወላጆችን እያስጨነቀ ያለው የልጆች የብዙኀን መገናኛ አቀራረብ መገራት ያሻዋል
-
ኤፕሪል 24, 2024
በሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ ስምንት የምርመራ ቀናትን ፈቀደ
-
ኤፕሪል 24, 2024
ኬንያና ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ማስጠንቀቂያ አወጡ
-
ኤፕሪል 24, 2024
በአገራዊ ምክክሩ ለሚሳተፉ የታጠቁ ኀይሎች የደኅንነት ጥበቃ እንደሚደረግ ኮሚሽኑ አስታወቀ