በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም ተቋጨ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች የነበረው የፀጥታ ችግር በእርቀ ሰላም ከተቋጨ በኋላ ማኅበራዊ ግንኑኝነት መጀመሩንና ለስድስት ዓመታት ተዘግቶ የነበረው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። የአካባቢው ባለሥልጣናት መሳሪያ ታጥቀው በሲቪሎች ላይ ጥቃት ይፈፅማሉ ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልፀው ተፈናቃዮች በቀጣይ ወደ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተናግረዋል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 08, 2023
ሰው ሠራሽ አእምሮ በመዝናኛው ኢንዱስትሪ
-
ጁን 08, 2023
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የእምነት ተቋማትን በራሱ ላለማፍረስ ተስማማ
-
ጁን 08, 2023
ሱዳናውያን ስደተኞች በሺሕዎች ወደ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እየጎረፉ ናቸው
-
ጁን 08, 2023
ትውልደ ናይጄሪያ አሜሪካዊው የኮሎራዶ ስፕሪንግስ ከተማ ከንቲባ
-
ጁን 08, 2023
የእስያ አሜሪካውያንና የፓሲፊክ ደሴቶች ማኅበረሰቦች ቅርስ ክብረ በዓል