በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም ተቋጨ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች የነበረው የፀጥታ ችግር በእርቀ ሰላም ከተቋጨ በኋላ ማኅበራዊ ግንኑኝነት መጀመሩንና ለስድስት ዓመታት ተዘግቶ የነበረው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። የአካባቢው ባለሥልጣናት መሳሪያ ታጥቀው በሲቪሎች ላይ ጥቃት ይፈፅማሉ ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልፀው ተፈናቃዮች በቀጣይ ወደ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተናግረዋል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ