በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም ተቋጨ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች የነበረው የፀጥታ ችግር በእርቀ ሰላም ከተቋጨ በኋላ ማኅበራዊ ግንኑኝነት መጀመሩንና ለስድስት ዓመታት ተዘግቶ የነበረው መንገድ መከፈቱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። የአካባቢው ባለሥልጣናት መሳሪያ ታጥቀው በሲቪሎች ላይ ጥቃት ይፈፅማሉ ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገልፀው ተፈናቃዮች በቀጣይ ወደ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተናግረዋል። /ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች