በአሜሪካው የአማካይ ዘመን ምርጫ መወሰኛው ምክር ቤት በዲሞክራቶች እጅ ይቆያል
- ቪኦኤ ዜና
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የአማካይ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች ሁለቱንም ምክር ቤቶች ይቆጣጠራሉ ተብሎ እንደተተነበየው ሳይሳካላቸው ቀርቷል። እስከአሁን ባለው የድምጽ ቆጠራ መሠረት ዲሞክራቶች በመወሰኛ ምክር ቤቱ ቢያንስ 50 መቀመጫዎች ይዘዋል። ሪፐብሊካኖች ደግሞ የተወካዮች ምክር ቤቱን አብላጫ መቀመጫ ወደመያዝ እያመሩ ናቸው። አሸናፊው ማን እንደሆን በውል ያልተለየባቸው ፉክክሮችም አሉ። /ዘገባው የአራሽ አራባሳዲ ነው። ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2023
ጤፍ በአሜሪካ
-
ማርች 17, 2023
ደቡብ ክልል ውስጥ ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰው እርዳታ ይጠብቃል
-
ማርች 17, 2023
ኢትዮጵያ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን “ዛቻ” ተቃወመች
-
ማርች 17, 2023
በድርቅ ምክኒያት በቦረና ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንስሳት እየሞቱ ነው
-
ማርች 16, 2023
በጉራጌ ዞን የም/ቤት አባላትን ጨምሮ ብዙ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ማርች 16, 2023
ብሊንከን ከሲቪል ማኅበራትና ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ጋር ያደረጉት ውይይት