በአሜሪካው የአማካይ ዘመን ምርጫ መወሰኛው ምክር ቤት በዲሞክራቶች እጅ ይቆያል
- ቪኦኤ ዜና
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የአማካይ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች ሁለቱንም ምክር ቤቶች ይቆጣጠራሉ ተብሎ እንደተተነበየው ሳይሳካላቸው ቀርቷል። እስከአሁን ባለው የድምጽ ቆጠራ መሠረት ዲሞክራቶች በመወሰኛ ምክር ቤቱ ቢያንስ 50 መቀመጫዎች ይዘዋል። ሪፐብሊካኖች ደግሞ የተወካዮች ምክር ቤቱን አብላጫ መቀመጫ ወደመያዝ እያመሩ ናቸው። አሸናፊው ማን እንደሆን በውል ያልተለየባቸው ፉክክሮችም አሉ። /ዘገባው የአራሽ አራባሳዲ ነው። ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች