በአሜሪካው የአማካይ ዘመን ምርጫ መወሰኛው ምክር ቤት በዲሞክራቶች እጅ ይቆያል
- ቪኦኤ ዜና
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የአማካይ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች ሁለቱንም ምክር ቤቶች ይቆጣጠራሉ ተብሎ እንደተተነበየው ሳይሳካላቸው ቀርቷል። እስከአሁን ባለው የድምጽ ቆጠራ መሠረት ዲሞክራቶች በመወሰኛ ምክር ቤቱ ቢያንስ 50 መቀመጫዎች ይዘዋል። ሪፐብሊካኖች ደግሞ የተወካዮች ምክር ቤቱን አብላጫ መቀመጫ ወደመያዝ እያመሩ ናቸው። አሸናፊው ማን እንደሆን በውል ያልተለየባቸው ፉክክሮችም አሉ። /ዘገባው የአራሽ አራባሳዲ ነው። ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር