በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለደቡብ ኢትዮጵያ ውሳኔ ህዝብ ማስፈፀሚያ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተፈቀደ


ለደቡብ ኢትዮጵያ ውሳኔ ህዝብ ማስፈፀሚያ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተፈቀደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00

ለደቡብ ኢትዮጵያ ውሳኔ ህዝብ ማስፈፀሚያ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተፈቀደ

በድጋሚ የታደሰ

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በመጪው ጥር 29 ቀን ለሚያካሒደው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ማስፈፀሚያ ከመንግሥት የ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት እንደተፈቀደለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።

በደቡብ ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ህዝበ ውሳኔውን ለማካሔድ የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑንም የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ተናግረዋል፡፡

ቦርዱ ህዝበ ውሳኔውን ለማካሔድ አንድ የማስተባበሪያ ፅ/ቤት እና 24 የማዕከላት ፅ/ቤቶችን ለማደራጀት እየሰራ ቢሆንም ከመንግሥት አካላት በቂ ምላሽ እያገኘን አይደለንም ብለዋል ዋና ሰብሳቢዋ፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG