በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሌ ዞን አምስት ሰዎች በኮሌራ በሽታ ህይወታቸው አለፈ


በባሌ ዞን አምስት ሰዎች በኮሌራ በሽታ ህይወታቸው አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

በባሌ ዞን አምስት ሰዎች በኮሌራ በሽታ ህይወታቸው አለፈ

በባሌ ዞን ሦስት ወረዳዎች በተከሰተው የኮሌራ በሽታ አምስት ሰዎች መሞታቸዉን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።

የባሌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ሴፈድን መሃመድ ወረርሺኑ በሦስት ወረዳዎች መከሰቱን ገልፀው አሁንም የጤና ባለሞያዎች የበሽታውን ወረርሺኝ ለመቆጣጠር ድጋፍ በመስጠት ላይ መሆናቸዉን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።

በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ዩኤን ኦቻም በዞኑ የኮሌራ በሽታ መከሰቱን ገልጿል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG