ሰሞንኛ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ
ከአማራ ማህበራት የተውጣጡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ከሰሞኑ ከዋይት ኃውስ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በዋነኝነት በኦሮሚያ ክልል ዘር ላይ ያነጣጠረ ግፍ መፈጸሙን፣ የተናገሩት ሰልፈኞቹ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበዋል ። በሌላ ዜና ዲሲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ፊት ለፊት ሌላ የተቃውሞ ትዕይንተ ህዝብ ተካሄዷል። የዚህኛው ሰልፍ አስተባበሪ በሰሜን አሜሪካ የሚኖረው የትግራይ ማህበረሰብ ነው ።ሙሉ ዘገባው ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች