ሰሞንኛ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ
ከአማራ ማህበራት የተውጣጡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ከሰሞኑ ከዋይት ኃውስ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በዋነኝነት በኦሮሚያ ክልል ዘር ላይ ያነጣጠረ ግፍ መፈጸሙን፣ የተናገሩት ሰልፈኞቹ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበዋል ። በሌላ ዜና ዲሲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ፊት ለፊት ሌላ የተቃውሞ ትዕይንተ ህዝብ ተካሄዷል። የዚህኛው ሰልፍ አስተባበሪ በሰሜን አሜሪካ የሚኖረው የትግራይ ማህበረሰብ ነው ።ሙሉ ዘገባው ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የመጀመሪያው ጥቁር የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር የአፍሪቃ ጉብኝት
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ሰባት የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ሁለተኛ ዙር ክርክራቸውን አደረጉ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በርዳታ አቅርቦት የቀበሌ መታወቂያ ጥያቄ ላይ ተፈናቃዮች ቅሬታ እያሰሙ ነው
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፖለቲካዊ ውይይት በአፋጣኝ እንዲጀመር ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በጋምቤላ ክልል ጎርፍ አሁንም ሰዎችን እያፈናቀለ እንደኾነ ተገለጸ