ሰሞንኛ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ
ከአማራ ማህበራት የተውጣጡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ከሰሞኑ ከዋይት ኃውስ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በዋነኝነት በኦሮሚያ ክልል ዘር ላይ ያነጣጠረ ግፍ መፈጸሙን፣ የተናገሩት ሰልፈኞቹ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበዋል ። በሌላ ዜና ዲሲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ፊት ለፊት ሌላ የተቃውሞ ትዕይንተ ህዝብ ተካሄዷል። የዚህኛው ሰልፍ አስተባበሪ በሰሜን አሜሪካ የሚኖረው የትግራይ ማህበረሰብ ነው ።ሙሉ ዘገባው ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር