ሰሞንኛ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ
ከአማራ ማህበራት የተውጣጡ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ከሰሞኑ ከዋይት ኃውስ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በዋነኝነት በኦሮሚያ ክልል ዘር ላይ ያነጣጠረ ግፍ መፈጸሙን፣ የተናገሩት ሰልፈኞቹ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እርምጃ እንዲወስድ አሳሰበዋል ። በሌላ ዜና ዲሲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ፊት ለፊት ሌላ የተቃውሞ ትዕይንተ ህዝብ ተካሄዷል። የዚህኛው ሰልፍ አስተባበሪ በሰሜን አሜሪካ የሚኖረው የትግራይ ማህበረሰብ ነው ።ሙሉ ዘገባው ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2023
ጤፍ በአሜሪካ
-
ማርች 17, 2023
ደቡብ ክልል ውስጥ ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰው እርዳታ ይጠብቃል
-
ማርች 17, 2023
ኢትዮጵያ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን “ዛቻ” ተቃወመች
-
ማርች 17, 2023
በድርቅ ምክኒያት በቦረና ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንስሳት እየሞቱ ነው
-
ማርች 16, 2023
በጉራጌ ዞን የም/ቤት አባላትን ጨምሮ ብዙ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ማርች 16, 2023
ብሊንከን ከሲቪል ማኅበራትና ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ጋር ያደረጉት ውይይት