በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ወሎ የተጣሉ ፈንጂዎች እያደረሱ ያሉት ጉዳት


በሰሜን ወሎ የተጣሉ ፈንጂዎች እያደረሱ ያሉት ጉዳት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:30 0:00

በሰሜን ወሎ የተጣሉ ፈንጂዎች እያደረሱ ያሉት ጉዳት

የህወሓት ኃይሎች ተቆጣጥረው በቆዩትና ጦርነት ሲካሄድባቸው በነበሩ የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በርካታ ተቀጣጣይ ፈንጂዎች በየአካባቢው ተቀብረውና ተጥለው እንደሚገኙ ያስታወቀው የዞኑ ፖሊስ ህዝቡ ራሱን ከአደጋ እንዲጠብቅ ጥሪ አስተላልፏል፡፡

በየቦታው ተጥለውና ተቀብረው የሚገኙ ተቀጣጣይ ፈንጂዎች በሰው ህይወትና በአካል ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆኑን ፖሊስ አስታወቋል፡፡

ተቀጣጣይ የጦር መሳሪያዎቸን በማመከን የአደጋውን መጠን ለመቀነስ ዞኑ ለሚመለከተው አካል የድጋፍ ጥያቄ ማቅረቡን ነው ፖሊስ ያስረዳው፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG