በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድርድሩ ላይ መገኘት አልችልም ያሉት ኡሁሩ ኬንያታ


ኡሁሩ ኬንያታ
ኡሁሩ ኬንያታ

የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንትና በኢትዮጵያ ጉዳይ የአገሪቱ ልዑክ ኡሁሩ ኬንያታ በደቡብ አፍሪካ ዛሬ ሊጀመር ታቅዶ በነበረው የሰላም ውይይቱ ላይ መገኘት እንደማይችሉ ገልጸዋል

የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆን በማገዝ ውይይቱን ከሚመሩት 3 ታዋቂ አፍሪካዊያን መካከል አንዱ የሆኑት ኬኒያታ በኢትዮጵያ መንግስት እና በሕወሓት መካከል ዛሬ እንዲጀመር ታቅዶ የነበረው የደቡብ አፍሪካው የሰላም ውይይት በሎጂስቲክስ አቅርቦት ምክንያት መራዘሙ በተሰማበት በትናንትናው ዕለት፣ በጻፉት ደብዳቤ ነው በውይይቱ ላይ መገኘት አልችልም ያሉት፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:30 0:00

ዝርዝሩን ከተያይዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ

XS
SM
MD
LG