በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ


በሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

በሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ

ከ40 ቀናት በላይ ውጊያ ሲካሄድባቸው በነበሩና የሰሜን ወሎ ዞን ከተሞች በሆኑት ዶሮ ግብር፣ ጎብዬና ቆቦ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ዛሬ መቀጠሉን ኗሪዎች አስታወቁ፡፡

ነዋሪዎቹ ከወራት ጭንቀት በኋላ ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘት በመቻላቸው ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG