በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የንግሥት ኤልሳቤጥ ብሄራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ


የንግሥት ኤልሳቤጥ ብሄራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00

የንግሥት ኤልሳቤጥ ብሄራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ

በዓለማችን ረጅም ዘመን በንግሥና መንበር የቆዩት ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ የቀብር ሥነ ሥርዓት ከአምስት መቶ በላይ የዓለም መሪዎች፣ ንጉሣዊያን ቤተሰቦች እና ዲፕሎማቶች በተገኙበት ተካሂዷል።

በእንግሊዝ ነገሥታት ታሪክ ከ70 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው ብሄራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እጅግ በርካታ ዓለም አቀፍ ሪኮርዶችን እንደሚሰብርም ተጠብቋል።

የቀብር ሥነ ሥርዓቱን የተከታተለው የለንደን ዘጋቢያችን አስተዋይ መለስ ነው።

XS
SM
MD
LG