በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰሜን ወሎ ላይ በርካታ ሺህ አዲስ ተፈናቃዮች ዕርዳታ ይሻሉ


ሰሜን ወሎ ላይ በርካታ ሺህ አዲስ ተፈናቃዮች ዕርዳታ ይሻሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

ሰሜን ወሎ ላይ በርካታ ሺህ አዲስ ተፈናቃዮች ዕርዳታ ይሻሉ

በትግራይ ክልል ሽሬ እና መቀሌ ከተሞች ለሚገኙ 23,000 አዲስ ተፈናቃዮች የመጠለያ አቅርቦቶች ማንቀሳቀሱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ አስታውቋል።

ከሰሜን ወሎ ዞን ተፈናቅለው መርሳ ከተማ ለሚገኙ ወደ 12 ሺ የሚጠጉ ተፈናቃዮች ደግሞ ምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ አቅርቦቶችን ማሠራጨት እንደሚጀምር ጠቁሟል።

በተለይ ከቆቦ ከተማና አካባቢው የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ መሆኑን የገለጸው የሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር በበኩሉ በዩኤን ኦቻ የተጠቀሱትን ጨምሮ እስከዛሬ ድረስ 92ሺህ ሰዎች መፈናቀላቸውን አመልክቷል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG