በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋምቤላ ውስጥ ጎርፍ 11 ሺህ ሰው አፈናቀለ


ጋምቤላ ውስጥ ጎርፍ 11 ሺህ ሰው አፈናቀለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

ጋምቤላ ውስጥ ጎርፍ 11 ሺህ ሰው አፈናቀለ

ጋምቤላ ክልል በስድስት ወረዳዎች ውስጥ ትናንትና ከትናንት በስተያ በደረሰው የጎርፍ አደጋ ከ11 ሺህ በላይ ሰው መፈናቀሉን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ።

የኢትዮጵያ ሚቲኦሮሎጂ ኢንቲቲዩት መደበኛና ከመደበኛ በላይ መጠን ያለው ዝናብ እየተመዘገበ መሆኑን በመግለፅ ሰዉ ከጎርፍና ከመሬት መንሸራተት እራሱን እንዲጠብቅ አሳስቧል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG