በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማሊ በአይቮሪ ኮስት ወታደሮች ላይ ክሥ መሠረተች


ማሊ ውስጥ በቅጥር ተዋጊነት ተወንጅለው የታሰሩ አርባ ዘጠኝ የአይቮሪ ኮስት ወታደሮች የአገር ፀጥታ በማደፍረስ ወንጀል ክሥ ተመሠረተባቸው።

ይህንኑ ከትናንት በስተያ፤ ዕሁድ ያስታወቁት የማሊ ፀረ-ሽብር ልዩ ግብረ ኃይል አቃቤ ህግ ናቸው።

አይቮሪ ኮስት ባለፈው ሐምሌ መጀመሪያ ማሊ ዋና ከተማ ባማኮ አይሮፕላን ጣቢያ ላይ ከተያዙበት ጊዜ አንስቶ ታስረው የሚገኙት ወታደሮቿ እንዲለቀቁ ስትጠይቅ ቆይታለች።

XS
SM
MD
LG