በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ምርጫ ዝግጅት እና የጥላቻ ንግግር


የኬንያ ምርጫ ዝግጅት እና የጥላቻ ንግግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

የኬንያ ምርጫ ዝግጅት እና የጥላቻ ንግግር

በኬንያ ምርጫ እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት የጥላቻ ንግግር በዝቷል ሲል አንድ አሜሪካዊ የሰብዓዊ ድርጅት አስታወቀ።

ኬንያ በነሐሴ 3 ለማካሄድ ቀጠሮ ከያዘችለት በፊት ባሉት በነዚህ ቀናት የጥላቻ ንግግር እየጨመረ በመምጣት ላይ ሲገኝ፣ በአሜሪካ መሰረቱን ባደረገውና እንደ ሜርሲ ኮር ያሉ የሰብዓዊ ድርጅቶች የጥላቻ ንግግሩን ለመቀልበስና የፈጠራ ወሬዎችን አደገኛነትን በተመለከተ ግንዛቤን ለማሳደግ ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

/ሙሉውን የተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG