ኢትዮጵያ ከውጪ ንግድ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ
- ቪኦኤ ዜና
ትላንት በአዲስ አበባ በተከበረው የኢትዮጵያ የውጪ ንግድ ቀን ላይ ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፤ “ከውጪ ንግድ ይህን ያህል ገቢ ሲገኝ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው” ብለዋል። ሆኖም ግን ዘርፉ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ፈተና ውስጥ መሆኑን ተናግረዋል። በሀገሪቱ ውስጥ ያለው አለመረጋጋት እና የአገዋ የገበያ ዕድል መቋረጥ ከችግሮቹ መካከል የተወሰኑት እንደሆኑ ጠቅሰዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 23, 2023
የተባበሩት መንግሥታት 78ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ትችቶች እና የአፍሪካ ተስፋዎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ሴፕቴምበር 06, 2023
ለታካሚዎቿ ታሳይ በነበረው ርህራሄ እና ፍቅር የምትታወሰው ሃኪም
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 22, 2023
"ሰማያዊ እና ግራጫ - ይህ የስደት ዘመን" አውደ ርዕይ
-
ኦገስት 22, 2023
የቀድሞዋ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሞያ የዛሬዋ ሃኪም አስገራሚ የሕይወት መንገድ