ኢትዮጵያ ከውጪ ንግድ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ
- ቪኦኤ ዜና
ትላንት በአዲስ አበባ በተከበረው የኢትዮጵያ የውጪ ንግድ ቀን ላይ ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፤ “ከውጪ ንግድ ይህን ያህል ገቢ ሲገኝ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው” ብለዋል። ሆኖም ግን ዘርፉ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ፈተና ውስጥ መሆኑን ተናግረዋል። በሀገሪቱ ውስጥ ያለው አለመረጋጋት እና የአገዋ የገበያ ዕድል መቋረጥ ከችግሮቹ መካከል የተወሰኑት እንደሆኑ ጠቅሰዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 10, 2022
የኬንያ ምርጫ፣ ምሥራቅ አፍሪካና ኢትዮጵያ
-
ኦገስት 10, 2022
የኬንያ ምርጫ፣ ምሥራቅ አፍሪካና ኢትዮጵያ
-
ኦገስት 08, 2022
በቤኒሻንጉል በፀጥታ ችግር ምክኒያት ከ79 ቢሊዮን ብር በላይ ሃብት መውደሙ ተገለፀ
-
ኦገስት 08, 2022
ከምስራቃዊ የአማራ ክልል የተነሱ ተሳፋሪዎች አዲስ አበባ ለመግባት እንደሚንገላቱ ገለፁ
-
ኦገስት 05, 2022
የሰላም ድርድር ሐሳቡ እና የጦርነቱ ተጎጂዎች አስተያየት
-
ኦገስት 02, 2022
ዶ/ር ደብረፅዮን ለፌዴራሉ መንግሥት ደብዳቤ ላኩ