ኢትዮጵያ ከውጪ ንግድ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ
- ቪኦኤ ዜና
ትላንት በአዲስ አበባ በተከበረው የኢትዮጵያ የውጪ ንግድ ቀን ላይ ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፤ “ከውጪ ንግድ ይህን ያህል ገቢ ሲገኝ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው” ብለዋል። ሆኖም ግን ዘርፉ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ፈተና ውስጥ መሆኑን ተናግረዋል። በሀገሪቱ ውስጥ ያለው አለመረጋጋት እና የአገዋ የገበያ ዕድል መቋረጥ ከችግሮቹ መካከል የተወሰኑት እንደሆኑ ጠቅሰዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 12, 2024
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና የአፍሪካ ቀንድ
-
ኦክቶበር 11, 2024
“የሦስቱ ሃገራት መሪዎች ውይይት በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማድረግ የታለመ ነው” ተንታኞች
-
ኦክቶበር 08, 2024
አንድ አመት የደፈነው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭትና አለም አቀፋዊ ሁኔታው
-
ኦክቶበር 07, 2024
የሴቶች እና ህጻናትን ጥቃት በዘላቂነት ለመቅረፍ መፍትሄው ምን ይሆን?