በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ መቸገራቸውን ገለፁ


ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ መቸገራቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ መቸገራቸውን ገለፁ

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን በሎ ጀገንፎይና ሴዳል ወረዳ ውስጥ ተፈናቅለው በክልሉ ውስጥ እንዲሁም በኦሮምያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ተፈናቃዮች “ድጋፍ እየተደረገልን አይደለም"ሲሉ አመለከቱ።

የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኃላፊ አቶ ታረቀኝ ታሲሳ አንዳንድ ቦታዎች ላይ የመንገድ መዘጋጋት እንደነበር ገልፀው፤ ከሰኔ 2014 ዓ.ም. ጀምሮ ድጋፍ የጫኑ መኪኖች መንገድ ላይ በመቆማቸው የተፈጠረ ችግር መሆኑን ተናግረዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG