በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳባት ውስጥ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ


ዳባት ውስጥ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ዳባት ውስጥ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ

ምግብን ጨምሮ መሰረታዊ አቅርቦቶች ባልተሟሉበት ሁኔታ አስቸጋሪ ህይወት እየገፉ መሆኑን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከትግራይ ክልል የተፈናቀሉ እና በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ የተጠለሉ የአማራ ብሄር ተወላጆች ተናገሩ።

ተፈናቃዮቹ ይህንን የተናገሩት በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን መጠለያ ጣቢያውን በጎበኙበት ወቅት ነው።

ዩናይትድ ስቴትስ ለእነሱና በአጠቃላይ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ልዩ ልዩ ድጋፍ ስታደርግ መቆየቷን የገለፁት አምባሳደር ትሬሲ በበኩላቸው፤ የጉዟቸው ዓላማም ከዚሁ ጋር የተያያዘ መሆኑን አስረድተዋል ።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG