በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳባት ውስጥ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ


ዳባት ውስጥ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ምግብን ጨምሮ መሰረታዊ አቅርቦቶች ባልተሟሉበት ሁኔታ አስቸጋሪ ህይወት እየገፉ መሆኑን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከትግራይ ክልል የተፈናቀሉ እና በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ የተጠለሉ የአማራ ብሄር ተወላጆች ተናገሩ። ተፈናቃዮቹ ይህንን የተናገሩት በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን መጠለያ ጣቢያውን በጎበኙበት ወቅት ነው።

XS
SM
MD
LG