በ18ኛው የኦሬገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር በለተሰንበት ግደይ የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። በወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር 2 ሰዓት ከ 5 ደቂቃ ከ 36 ሰከንድ በመግባት የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮንሺፕ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በታምራት ቶላ አማካኝነት አግኝታለች። አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች።
በ18ኛው የኦሬገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል
![ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።](https://gdb.voanews.com/09680000-0a00-0242-9a27-08da68b88f96_w1024_q10_s.jpg)
5
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።
![ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።](https://gdb.voanews.com/09690000-0a00-0242-16ac-08da68b89e04_w1024_q10_s.jpg)
6
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።
![ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።](https://gdb.voanews.com/09680000-0a00-0242-d4ab-08da68b87dd1_w1024_q10_s.jpg)
7
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዩጂን - ኦሬገን ላይ እየተካሄደ ባለው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና በሴቶች አሥር ሺህ ሜትር የተሰለፈችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።
![አትሌት ጎተይቶም ገብረስላሴ ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች](https://gdb.voanews.com/01460000-0aff-0242-f580-08da68dcd71b_w1024_q10_s.jpg)
8