በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራ የሚገኙ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው እንደሚመለሱ ፕሬዚዳንቱ ቃል ገቡ


ኤርትራ የሚገኙ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው እንደሚመለሱ ፕሬዚዳንቱ ቃል ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00

ኤርትራ የሚገኙ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው እንደሚመለሱ ፕሬዚዳንቱ ቃል ገቡ

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሃሙድ፣ በኤርትራ በመሰልጠን ላይ ያሉ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው በቅርቡ ይመለሳሉ ሲሉ ከወታደሮቹ ቤተሰቦች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ቃል ገብተዋል።

ፕሬዚዳንቱ የወታደሮቹን መመለሻ ቀን ባይቆርጡም በቅርቡ ወደሃገራቸው ተመልሰው የእስልምና አክራሪ ከሆነው አል-ሻባብ ቡድን ጋር እንደሚፋለሙ ተናግረዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG