በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፈርሶ የነበረው የደራሼ ልዩ ወረዳ አስተዳደር እንደገና ተመሰረተ


ደራሼ
ደራሼ

በግጭት ምክኒያት ፈርሶ የነበረው የደራሼ ወረዳ አስተዳደር መዋቅር በድጋሚ መመስረቱ ተገለፀ። አዲሱ የወረዳው አስተዳደር በአካባቢው ሰላም ለማረጋገጥ እንደሚሠራ አስታውቋል።

አሁንም የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው የሚናገሩት ነዋሪዎቹ፤ አስተዳደሩ እንደገና መመስረቱን ግን ደግፈውታል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

XS
SM
MD
LG