በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቄለም ወለጋ ሃዋ ገላን ወረዳ ውስጥ ዛሬም ድረስ አስክሬን መገኘቱን ነዋሪዎች ገለፁ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በቄለም ወለጋ ዞን ሃዋ ገላን ወረዳ መንደር 20 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከትናንት በስቲያ በደረሰው ጥቃት የተገደሉ ሰዎች አስክሬን ዛሬም ከጫካ ውስጥ መገኘቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ።

አንዲት ህፃን የሟች እናቷን ጡት ስትጠባ እንደተገኘችም ነዋሪዎቹ አክለው ገልጸዋል። የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች አካባቢውን እንደተቆጣጠሩ የሚናገሩት ነዋሪዎቹ መቻራን ከተማ ላይ የተሰባሰቡ ተፈናቃዮች አስቸካይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸውምአስረድተዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:09 0:00

XS
SM
MD
LG