በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሰብዓዊነት ሲባል የተደረሰው የተኩስ አቁም በመያዙ ዕርዳታ ወደ ትግራይ እየገባ ነው


ለሰብዓዊነት ሲባል የተደረሰው የተኩስ አቁም በመያዙ ዕርዳታ ወደ ትግራይ እየገባ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00

ለሰብዓዊነት ሲባል የተደረሰው የተኩስ አቁም በመያዙ ዕርዳታ ወደ ትግራይ እየገባ ነው

ቀደም ሲል መደረስ ወደማይቻልባቸው በጦርነት የተጎዱ የሰሜናዊ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ሰብዓዊ ዕርዳታ እየደረሰ መሆኑን አንድ ተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት፣ ዩኒሴፍ ከፍተኛ ባለሥልጣን ገለጹ።

ባለሥልጣኑ አክለውም “ለሰብዓዊነት ሲባል የኢትዮጵያ መንግሥት ከትግራይ ነጻ አውጪ ግንባር ህወሓት ጋር ለደረሰው የተኩስ አቁም ምስጋና ይግባውና በብዙ መቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት አድን እየገባላቸው ነው” ብለዋል።

/ዘገባው የሚሊሳ ሽላይን ነው ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG