በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ አፍሪካ መጠጥ ቤት ውስጥ በትንሹ 20 የሚሆኑ ወጣቶች ሕይወታቸው አለፈ


በደቡብ አፍሪካ መጠጥ ቤት የሞቱ ወጣቶች አስክሬን የሚያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች
በደቡብ አፍሪካ መጠጥ ቤት የሞቱ ወጣቶች አስክሬን የሚያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች

በደቡብ አፍሪካ መጠጥ ቤት ውስጥ በትንሹ 20 የሚሆኑ ወጣቶች ሞቱ። የወጣቶቹ አሟሟት ምክንያት አለመታወቁን ባለስልጣናት ገልጸዋል።

የምስራቃዊ ኬፕ ታውን ግዛት የጤና ክፍል ቃል አቀባይ ሲያንዳ ማናና የሟቾቹ አስክሬን በአቅራቢያ ወደሚገኝ የአስክሬን ማቆያ መጓጓዙን እና በዛ ምርመራ እንደሚደረግ አስታውቀዋል።

ሮይተርስ ሟቾቹ እድሜያቸው ከ18 እስከ 20 ያሉ ወጣቶች መሆናቸውን ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG