ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው መንግሥቴ በዓለም የአእምሯዊ ንብረት ድርጅት የሕግና የፖሊሲ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። ኢትዮጵያ በነበሩትበት ወቅት የአእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንዲቋቋም፣ የሕግ እና ፖሊሲዎች በማርቀቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁንም የተለያዩ ሃገራትን በዘርፉ የሚያማክሩት አቶ ጌታቸው የኢትዮጵያ ምርቶች እና የፈጠራ ውጤቶች ዓለም አቀፋዊ እውቅናና ጠቀሜታ እንዲያስገኙ እየሠሩ ነው። ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 04, 2025
ትረምፕ ሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የተጣለውን ቀረጥ ለአንድ ወር አዘገዩ