ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው መንግሥቴ በዓለም የአእምሯዊ ንብረት ድርጅት የሕግና የፖሊሲ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። ኢትዮጵያ በነበሩትበት ወቅት የአእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንዲቋቋም፣ የሕግ እና ፖሊሲዎች በማርቀቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁንም የተለያዩ ሃገራትን በዘርፉ የሚያማክሩት አቶ ጌታቸው የኢትዮጵያ ምርቶች እና የፈጠራ ውጤቶች ዓለም አቀፋዊ እውቅናና ጠቀሜታ እንዲያስገኙ እየሠሩ ነው። ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 28, 2023
የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኦባማን በመሣሉ ዝናው የናኘው ሠዓሊ ቡሩሹን ወደ አፍሪካ መሪዎች ጠቁሟል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ስለምን የአሜሪካ የትምህርት ተቋማትን ይመርጧቸዋል?
-
ኖቬምበር 28, 2023
ቻግኒ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በ“ታላቁ ሩጫ” ላይ በተገለጹ ተቃውሞዎች የታሳሪዎች ቁጥር እንደጨመረ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ