ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው መንግሥቴ በዓለም የአእምሯዊ ንብረት ድርጅት የሕግና የፖሊሲ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። ኢትዮጵያ በነበሩትበት ወቅት የአእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንዲቋቋም፣ የሕግ እና ፖሊሲዎች በማርቀቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁንም የተለያዩ ሃገራትን በዘርፉ የሚያማክሩት አቶ ጌታቸው የኢትዮጵያ ምርቶች እና የፈጠራ ውጤቶች ዓለም አቀፋዊ እውቅናና ጠቀሜታ እንዲያስገኙ እየሠሩ ነው። ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች