በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአስር ወራት ውስጥ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በወባ በሽታ መያዛቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ


በአስር ወራት ውስጥ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በወባ በሽታ መያዛቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

በ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ አስር ወራት ውስጥ ብቻ ኢትዮጵያ ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በወባ በሽታ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር ዛሬ ወቅታዊ የጤና ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ የተናገሩት ሚኒሰትር ዲኤታው ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በተለያዩ የአለም ሀገራት የተከሰተው የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ እስካሁን በኢትዮጵያ አለመከሰቱን ገልጸዋል ። ኮቪድ 19 ወረርሽኝ ግን ዳግም እያንሰራራ መሆኑን አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG