በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋር ተይዘው ያሉ የትግራይ ተወላጆች ለሞት እና ለበሽታ ተጋልጠናል አሉ


በአፋር ተይዘው ያሉ የትግራይ ተወላጆች ለሞት እና ለበሽታ ተጋልጠናል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:19 0:00

በአፋር ተይዘው ያሉ የትግራይ ተወላጆች ለሞት እና ለበሽታ ተጋልጠናል አሉ ከአፋር ክልል አብዓላ ከተማ ታፍሰን ሰመራ የሚገኝ ማጎሪያ ውስጥ እንገኛለን ያሉ የትግራይ ተወላጆች ያለጠያቂና ተመልካች ከአምስት ወራት በላይ መያዛቸውን ለቪኦኤ ተናገሩ። የትግራይ ተወላጆቹ “ለሞት እና ለበሽታ ተጋልጠናል” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG