በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ተወካይ የኢዮጵያ ቆይታ


የአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ተወካይ የኢዮጵያ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:34 0:00

የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ማነቆዎችን መቅረፍ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር መወያየታቸውን የአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ገለጹ።ልዩ ተወካዩ ኤሞን ጊልሞር በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሦስት ቀናት ጉብኝት ሲያጠናቅቁ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳይ በተጨማሪ በሰብዓዊ መብቶች እና በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች ዙሪያም ከተለያዩ አካላት ጋር እንደተወያዩ አብራርተዋል።

XS
SM
MD
LG