ከፕሮፌሰር ዘረሰናይ ዓለምሰገድ ጋር የተደረገ ቆይታ
በዓለም የሳይንስ መድረክ የሚታወቁት ፕሮፌሰር ዘረሰናይ ዓለምሰገድ በቅርቡ የሳይንስ አካዳሚ አባል ሆነው ተመርጠዋል፡፡ የሉሲ ልጅ እየተባለች የምትጠራውን የሰላም ቅሬተ አካል ግኝት አስመልከቶ የተደርገውን ጥናት የመሩት ፕሮፌሰር ዘረሰናይ አለምሰገድ በቺካጎ ዩኒቨርሲቲ ባዮሎጂካል አንትሮፖሎጂ ትምሕርት ክፍል መምሕርና የቅድመ ሰው ጥናት ተመራማሪ ናቸው። ደረጀ ደስታ በተመረጡበት ጉዳይ እና በሞያቸው ዙሪያ አነጋግሯቸዋል። /ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይመልከቱ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው