ከፕሮፌሰር ዘረሰናይ ዓለምሰገድ ጋር የተደረገ ቆይታ
በዓለም የሳይንስ መድረክ የሚታወቁት ፕሮፌሰር ዘረሰናይ ዓለምሰገድ በቅርቡ የሳይንስ አካዳሚ አባል ሆነው ተመርጠዋል፡፡ የሉሲ ልጅ እየተባለች የምትጠራውን የሰላም ቅሬተ አካል ግኝት አስመልከቶ የተደርገውን ጥናት የመሩት ፕሮፌሰር ዘረሰናይ አለምሰገድ በቺካጎ ዩኒቨርሲቲ ባዮሎጂካል አንትሮፖሎጂ ትምሕርት ክፍል መምሕርና የቅድመ ሰው ጥናት ተመራማሪ ናቸው። ደረጀ ደስታ በተመረጡበት ጉዳይ እና በሞያቸው ዙሪያ አነጋግሯቸዋል። /ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይመልከቱ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት