የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እና ሰብዓዊ ርዳታ የሚውል 40 ቢሊየን ዶላር አፀደቀ
የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ለዩክሬን የሰብዓዊ እና ወታደራዊ ርዳታ እንዲውል የተጠየቀውን የ40 ቢሊየን ዶላር ረቂቅ ህግ አፅድቋል። በአንድ ሳምንት የዘገየው ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ፣ በአመቱ መጀመሪያ ፀድቆ የነበረው በቢሊየኖችየሚቆጠር ርዳታ እያለቀ ባለበት ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ረቂቅ ህጉን በፊርማቸው ቋሚ ህግ ለማድረግ ያስችላቸዋል። የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤት ዘጋቢያችን ካትሪን ጂፕሰን ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
የአሜሪካ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ቢቀጥሉም የመቆም አደጋው እንዳንዣበበ ነው
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዋግ ኽምራ ዞን በረኀብ ምክንያት ሰዎች እንደሞቱ ተነገረ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በአስቸኳይ ዐዋጁ የአዋሽ አርባ እስረኞች ደኅንነት እንደሚያሳስባቸው ቤተሰቦቻቸው ገለጹ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በመስቃንና በማረቆ ወረዳዎች የቀበሌዎች ይገባኛል ግጭት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዓለም የጎዳና ላይ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ