የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እና ሰብዓዊ ርዳታ የሚውል 40 ቢሊየን ዶላር አፀደቀ
የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ለዩክሬን የሰብዓዊ እና ወታደራዊ ርዳታ እንዲውል የተጠየቀውን የ40 ቢሊየን ዶላር ረቂቅ ህግ አፅድቋል። በአንድ ሳምንት የዘገየው ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ፣ በአመቱ መጀመሪያ ፀድቆ የነበረው በቢሊየኖችየሚቆጠር ርዳታ እያለቀ ባለበት ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ረቂቅ ህጉን በፊርማቸው ቋሚ ህግ ለማድረግ ያስችላቸዋል። የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤት ዘጋቢያችን ካትሪን ጂፕሰን ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2025
የጥምቀት በዓል አከባበር - በዋሽንግተን ዲሲ
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
አዲስ አበባ ላይ ዛሬ የተከበረው የጥምቀት በዓል
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በሐይቅና ዳርቻዎቹ ላይ በሐዋሳ ከተማ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የጥምቀት ከተራ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሯል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል