በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እና ሰብዓዊ ርዳታ የሚውል 40 ቢሊየን ዶላር አፀደቀ



የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እና ሰብዓዊ ርዳታ የሚውል 40 ቢሊየን ዶላር አፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ለዩክሬን የሰብዓዊ እና ወታደራዊ ርዳታ እንዲውል የተጠየቀውን የ40 ቢሊየን ዶላር ረቂቅ ህግ አፅድቋል። በአንድ ሳምንት የዘገየው ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ፣ በአመቱ መጀመሪያ ፀድቆ የነበረው በቢሊየኖችየሚቆጠር ርዳታ እያለቀ ባለበት ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ረቂቅ ህጉን በፊርማቸው ቋሚ ህግ ለማድረግ ያስችላቸዋል። የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤት ዘጋቢያችን ካትሪን ጂፕሰን ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG