በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን የስዊድንና የፊንላንድን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ይደግፋሉ


ባይደን የስዊድንና የፊንላንድን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ይደግፋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ትናንት ሀሙስ ስዊድንና ፊንላንድ ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡትን ጥያቄ ላቀ ባለ የደስታ ስሜት ተቀብለውታል፡፡ ዘመናዊ ጦር ያላቸው ሁለቱ የአውሮፓ አገሮች፣ ፊንላንድና ስዊድን፣ የኔቶ የደህንነት ህብረትን፣ ወደ ሰሜን ምዕራብ የሩሲያ ድንበር ለማስፋት እንደሚረዱት ተነገሯል፡፡

XS
SM
MD
LG