ጽንስ የማቋረጥ ውሳኔው ከተቀለበሰ ምን አንደምታ ይኖረዋል?
የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እ.አ.አ የቀን አቆጣጠር በ1973 ዓ.ም የፅንስ ማቋረጥ ህጋዊ እንዲሆን የተላለፈውን ውሳኔ የሚቀለብሰው ከሆነ የአሜሪካ ሴቶች ፅንስ የማቋረጥ መብታቸውን የሚገድብ ይሆናል። “በሮይ እና ዌድ መካከል ተደርጎ የነበረውን ክርክር ተንተርሶ የተሰጠው ውሳኔ ከተቀለበሰ በዓለም ዙሪያ ምን አይነት ተፅእኖ ይፈጥራል?” ስትል ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊሲያስ በሦስት የተለያዩ አህጉሮች ላይ የሚገኙ የለውጥ አቀንቃኞችን አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 17, 2024
ለቴክኖሎጂ ዕውቀት ልቀት የሚታትረው የትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ተቋም
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
ኢትዮጵያውያን ታዋቂ እንስቶች የከበሩበት ምሽት
-
ኦክቶበር 15, 2024
ወደ ሪፐብሊካን ታጋድል የነበረችው አሪዞና እንዴት 'ስዊንግ ስቴት' ልትሆን ቻለች?
-
ኦክቶበር 12, 2024
መንግስት የበጎ ፈቃድ ስራዎችን የሚያበረታታ ፖሊሲ እያዘጋጀ መሆኑን ገለጸ