ጽንስ የማቋረጥ ውሳኔው ከተቀለበሰ ምን አንደምታ ይኖረዋል?
የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እ.አ.አ የቀን አቆጣጠር በ1973 ዓ.ም የፅንስ ማቋረጥ ህጋዊ እንዲሆን የተላለፈውን ውሳኔ የሚቀለብሰው ከሆነ የአሜሪካ ሴቶች ፅንስ የማቋረጥ መብታቸውን የሚገድብ ይሆናል። “በሮይ እና ዌድ መካከል ተደርጎ የነበረውን ክርክር ተንተርሶ የተሰጠው ውሳኔ ከተቀለበሰ በዓለም ዙሪያ ምን አይነት ተፅእኖ ይፈጥራል?” ስትል ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊሲያስ በሦስት የተለያዩ አህጉሮች ላይ የሚገኙ የለውጥ አቀንቃኞችን አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች