በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ


የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ

በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ እና አከባቢው የተፈጠረው የፀጥታ ችግር በመባባሱ መንገድ መዘጋቱና የትራንስፖርት አገልግሎት መስተጓጎሉን የአሜሪካ ድምፅ በስልክ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች እና መንገደኞች ተናገሩ።

የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በግጭት ውስጥ የተሳተፉትን እና ያልተሳተፉትን ባልለየ መልኩ ሰዎችን በጅማ ማፈስ ስለጀመሩ ነዋሪው ሸሽቶ ወደ ጫካ እየገባ መሆኑን ነዋሪዎቹ ጨምረው ገልፀዋል።

በመንግሥት ላይ የሚቀረበውን ወቀሳ በተመለከተ ከክልሉ መንግሥትም ሆነ ከጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ በኩል የተሰጠ አስተያየትም ሆነ የወጣ መግለጫ የለም።

ዘገባውን ያሰናዳው ዮናታን ዘብዲዮስ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG