በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል ለተረጂዎች የቀረበን ድጋፍ በመመዝበር የተጠረጠሩ 54 ኃላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ


በኦሮምያ ክልል ለተረጂዎች የቀረበን ድጋፍ በመመዝበር የተጠረጠሩ 54 ኃላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

በኦሮምያ ክልል ለተረጂዎች የቀረበን ድጋፍ በመመዝበር የተጠረጠሩ 54 ኃላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

የኦሮምያ ክልል የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ወይንም በአዲሱ አጠራሩ ባለፉት ዓመታት በክልሉ በተለያዩ ቦታዎች ለተረጂዎች ሊሰጥ የነበረውን እርዳታ የመዘበሩ ባለሥልጣናት ላይ እርምጃ መውሰዱን ገለፀ።

ምክትል ኮሚሽነር አቶ ገረሙ ኦልቃ ዘረፋው በተለይ ድርቅ ባለባቸው አካባቢዎች መባባሱን ተናግረዋል። እስካሁን በተደረገው ማጣራትም 54 ኃላፊዎች በቁጥጥር ውለው ክስ እንደተመሰረተባቸው ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG