በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእርዳታ እህል እና ነዳጅ የጫኑ ተሸከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸው ተገለጸ


የእርዳታ እህል እና ነዳጅ የጫኑ ተሸከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

የእርዳታ እህል እና ነዳጅ የጫኑ ተሸከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸው ተገለጸ

ባለፈው ቅዳሜ ሚያዝያ 15 ከአፋር ክልል ሰመራ ከተማ የተነሱ 74 እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በአባአላ መንገድ በኩል ወደ ትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ መድረሳቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ለቪኦኤ አረጋግጠዋል፡፡

የትግራይ ክልልን በመምራት ላይ የሚገኙት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል ለተባበሩት መንግስታት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ጻፉት በተባለ ግልጽ ደብዳቤ፣ የፌዴራሉ መንግስት የእርዳታ መተላለፊያ መስመሮችን ደህንነት ሊያስጠብቁ እንደሚገባ ያመለከቱ ሲሆን፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ በበኩላቸው የእርዳታ መስመሮቹ የደኅንነት ሥጋት የህወሓት ታጣቂዎች ናቸው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG