በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ከግማሽ ሚሊየን በላይ የኦቲዝም ተጋላጮች አሉ


ኢትዮጵያ ውስጥ ከግማሽ ሚሊየን በላይ የኦቲዝም ተጋላጮች አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:51 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ከግማሽ ሚሊየን በላይ የኦቲዝም ተጋላጮች አሉ

ኢትዮጵያ ውስጥ 600 ሺህ የሚሆኑ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ህፃናት እንዳሉ መረጃዎች ያሳያሉ።

ይህንን የጤና ችግር ለመጋፈጥ ታስቦ (ቁጥራቸው እጅግ አነስተኛ ቢሆንም) ከተመሠረቱ ተቋማት ሌላ ብዙ ኢትዮጵያዊያንም የበኩላቸውን ለማበርከት በየግላቸው እየተጣጣሩ ነው።

በዩናይትድ ስቴትስ የአትላንታ-ጆርጅያዋ ነዋሪ ወ/ሮ ኤደን አባተ አንዷ ናቸው።

ደረጀ ደስታ አነጋግሯቸዋል።

XS
SM
MD
LG