በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እየገቡ አለመሆኑን ክልሉ አስታወቀ


እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እየገቡ አለመሆኑን ክልሉ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እየገቡ አለመሆኑን ክልሉ አስታወቀ

“የሰብዓዊ ዕርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል እየገቡ አይደለም” ሲል የትግራይ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ገለጸ። ለሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ሲባል በሁለቱ በኩል ግጭት ለማቆም ውሳኔ ከተወሰነ ሃያ ቀናት ቢሆነውም እስከ አሁን ወደ ትግራይ ክልል ሃያ ስድስት ተሽከርካሪዎች ብቻ መግባታቸውን ቢሮው ገልጿል።

XS
SM
MD
LG