በሶስት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች የፍትህ ትግል ላይ ያተኮረ ፊልም ለዕይታ ቀረበ
"ፍትህ" በደርግ ዘመነ መንግስት የማሰቃየት ተግባር የፈጸመባቸውን ሰው በአሜሪካ ምድር በድንገት ካገኙት በኃላ ፣ በፍርድ አደባባይ ፍትህ ለማግኘት የታገሉ ሶስት ኢትዮጵያዊያን ከለላ ጠያቂዎች ታሪክ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ነው። በክሪስቶፈር ቻምበርስ ተዘጋጅቶ በዓለም አቀፏ ሞዴል እና በጎ አድራጊ ሊያ ከበደ የገንዘብ ፈሰስ የተሰራው ይሄ ፊልም ከሰሞኑ በተካሄደው የአዲሷ አፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል (ኒው አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል) ላይ ካታዩ ፊልሞች መካከል አንዱ ነው ።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 03, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 01, 2023
ጋቢና ቪኦኤ