በሶስት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች የፍትህ ትግል ላይ ያተኮረ ፊልም ለዕይታ ቀረበ
"ፍትህ" በደርግ ዘመነ መንግስት የማሰቃየት ተግባር የፈጸመባቸውን ሰው በአሜሪካ ምድር በድንገት ካገኙት በኃላ ፣ በፍርድ አደባባይ ፍትህ ለማግኘት የታገሉ ሶስት ኢትዮጵያዊያን ከለላ ጠያቂዎች ታሪክ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ነው። በክሪስቶፈር ቻምበርስ ተዘጋጅቶ በዓለም አቀፏ ሞዴል እና በጎ አድራጊ ሊያ ከበደ የገንዘብ ፈሰስ የተሰራው ይሄ ፊልም ከሰሞኑ በተካሄደው የአዲሷ አፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል (ኒው አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል) ላይ ካታዩ ፊልሞች መካከል አንዱ ነው ።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 12, 2025
የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎችን ገላ የሚያጥቡት በጎ ፈቃደኞች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
"ልጄስ" ተከታታይ ድራማ በፓን አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ በሁለት ዘርፎች ተሸለመ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 03, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 03, 2025
የአኝዋክን ታሪክ ሰናጅ ወጣት
-
ዲሴምበር 27, 2024
ውበትን እና ተስፋን ሸራ ላይ የሚያቀልመው ወጣት ባለሞያ