በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከምስራቅ ሸዋ ቡልቡላ ከተማ ጥቃት ጋር በተገናኘ ሦስት ሰዎች በቁጥጥር ዋሉ


ከምስራቅ ሸዋ ቡልቡላ ከተማ ጥቃት ጋር በተገናኘ ሦስት ሰዎች በቁጥጥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

ከምስራቅ ሸዋ ቡልቡላ ከተማ ጥቃት ጋር በተገናኘ ሦስት ሰዎች በቁጥጥር ዋሉ

ምስራቅ ሸዋ ዞን ቡልቡላ ከተማ ቅዳሜ መጋቢት መጋቢት 10 /2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል መንግሥት የአካባቢ ሚሊሺያ አባላት ምርቃት ላይ የተከሰተውን ቦምብ ፍንዳታን ተከትሎ ሦስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ።

አቶ መሐመድ በሪሶ የአዳሚ ጅዶ ኮቦልቻ ወረዳ አስተዳዳሪ በቅዳሜው ጥቃት የ12 ዓመት ታዳጊን ጨምሮ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና በርካቶች መቁሰላቸዉን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG