በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዳውድ ኢብሳ የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ


አቶ ዳውድ ኢብሳ የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:31 0:00

አቶ ዳውድ ኢብሳ የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ

በቤት ውስጥ እስር ላይ እንደሚገኙ የተገለፀው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከአንድ ዓመት በኋላ ትናንት አደባባይ ቢታዩም አሁንም ግን በመንግሥት የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ።

በሌላ ዜና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ባቴ ኡርጌሳ በዋስ ከእስር ተለቀው ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ፓርቲው አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG