በቤት ውስጥ እስር ላይ እንደሚገኙ የተገለፀው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከአንድ ዓመት በኋላ ትናንት አደባባይ ቢታዩም አሁንም ግን በመንግሥት የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ።
በሌላ ዜና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ባቴ ኡርጌሳ በዋስ ከእስር ተለቀው ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ፓርቲው አስታውቋል።
በቤት ውስጥ እስር ላይ እንደሚገኙ የተገለፀው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከአንድ ዓመት በኋላ ትናንት አደባባይ ቢታዩም አሁንም ግን በመንግሥት የፀጥታ ሠራተኞች ክትትል ሥር እንደሚገኙ ፓርቲያቸው አስታወቀ።
በሌላ ዜና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ባቴ ኡርጌሳ በዋስ ከእስር ተለቀው ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ፓርቲው አስታውቋል።