በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአድዋ ድል በዓል ማክበሪያ ቦታ ውዝግብ እልባት አግኝቷል


የአድዋ ድል በዓል ማክበሪያ ቦታ ውዝግብ እልባት አግኝቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:19 0:00

የአድዋ ድል በዓል ማክበሪያ ቦታ ውዝግብ እልባት አግኝቷል

ከትናንት ጀምሮ መነጋገሪያ ሆኖ የቆየው የአድዋ ድል በዓል የሚከበርበት ቦታ ጉዳይ እልባት ማግኘቱ ታውቋል። በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ሌሎች የመንግሥት አካላት ቀደም ብሎ ተገልፆ የነበረውን የቦታ ለውጥ በመቃወም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበርም፣ በትናንትናው ዕለት መግለጫ አውጥቶ የነበረ ሲሆን የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ አሁን ጉዳዩ እልባት ማግኘቱንና በተለመደው ቦታ በዳግማዊ ሚኒሊክ አደባባይ እንደሚከበር ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል፡፡

የበዓል ማክበሪያ ቦታው በአዋጅ የፀደቀ መሆኑን ያስታወሱት አንድ የሕግ ባለሞያ ከአዋጅ ውጪ ቦታን መቀየር እንደማይቻል ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG